Telegram Group & Telegram Channel
ያገባኛል
----------------
ባህል እንደ እሳት
አሽቶ በፈተነው ፥ በወርቅ እጇ በልቶ
ወንድ የሆን የለም ፥ በሴት እጅ አንስቶ
ታጥቀው አይጠብቁን
ወይ ......አላስታጠቁን
በባዶ ገላችን ፥ ከጅብ አጣበቁን
፡፡፡፡
የሱን ሴት ሰብስቦ ፥ አሞኘን ንጉሡ
ስላሎሎዳቸው ፣ ምነገባው እሱ
የእናትን ለቅሶ
ስቃይን ደርበሽ ፥ ታውቂያለሽ የልጅን
የሴት ሁሉ እራስ ፥ ማርያም ተለመኝን
፡፡፡፡
ያ ሽፍታ ላመሉ መውጫውን ቢረሳም
እንደ ክብሪት እንጨት ከሆዷ ተገኝቶ እራሷን ቢመታም
እሱ ቢነድ እንጂ እሷስ በሰማዩ ህይወትን አታጣም
.
( ሚካኤል እንዳለ )
.
ሰው በሌለበት ፥ የምትችል ማዳንን
እንደ ሶስቱ ህጻናት ፥ ከእሳት አውጣልን

@mebacha
@ethio_art



tg-me.com/Mebacha/97
Create:
Last Update:

ያገባኛል
----------------
ባህል እንደ እሳት
አሽቶ በፈተነው ፥ በወርቅ እጇ በልቶ
ወንድ የሆን የለም ፥ በሴት እጅ አንስቶ
ታጥቀው አይጠብቁን
ወይ ......አላስታጠቁን
በባዶ ገላችን ፥ ከጅብ አጣበቁን
፡፡፡፡
የሱን ሴት ሰብስቦ ፥ አሞኘን ንጉሡ
ስላሎሎዳቸው ፣ ምነገባው እሱ
የእናትን ለቅሶ
ስቃይን ደርበሽ ፥ ታውቂያለሽ የልጅን
የሴት ሁሉ እራስ ፥ ማርያም ተለመኝን
፡፡፡፡
ያ ሽፍታ ላመሉ መውጫውን ቢረሳም
እንደ ክብሪት እንጨት ከሆዷ ተገኝቶ እራሷን ቢመታም
እሱ ቢነድ እንጂ እሷስ በሰማዩ ህይወትን አታጣም
.
( ሚካኤል እንዳለ )
.
ሰው በሌለበት ፥ የምትችል ማዳንን
እንደ ሶስቱ ህጻናት ፥ ከእሳት አውጣልን

@mebacha
@ethio_art

BY መባቻ ©




Share with your friend now:
tg-me.com/Mebacha/97

View MORE
Open in Telegram


መባቻ © Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

In many cases, the content resembled that of the marketplaces found on the dark web, a group of hidden websites that are popular among hackers and accessed using specific anonymising software.“We have recently been witnessing a 100 per cent-plus rise in Telegram usage by cybercriminals,” said Tal Samra, cyber threat analyst at Cyberint.The rise in nefarious activity comes as users flocked to the encrypted chat app earlier this year after changes to the privacy policy of Facebook-owned rival WhatsApp prompted many to seek out alternatives.

መባቻ © from kr


Telegram መባቻ ©
FROM USA